ቀጥተኛ ዝምድና

ቀጥተኛ ዝምድና ወይም ርቱዕ ወደረኛነት በሁለት መጠኖች መካከል አለ ማለት አንድኛው መጠን የሌላኛው ቋሚ ብዜት ሲሆን ነው። በሌላ ትምህርተ ሂሳብ አነጋገር የሁለቱ መጠኖች ንፅፅር ቋሚ ወይም ተመሳሳይ ሲሆን ማለት ነው።

ቀጥተኛ ዝምድና ወይም ርቱዕ ወደረኛነት በሁለት መጠኖች መካከል አለ ማለት አንድኛው መጠን የሌላኛው ቋሚ ብዜት ሲሆን ነው። በሌላ ትምህርተ ሂሳብ አነጋገር የሁለቱ መጠኖች ንፅፅር ቋሚ ወይም ተመሳሳይ ሲሆን ማለት ነው።